Mission

Beteseb Felega – Ethiopian Adoption Connection (EAC), is a grassroots effort to reconnect family members separated by adoption and to provide support services to adoptees, birth family members, and adoptive parents. Our internet database contains Ethiopian adoption information provided by adopted people/adoptive parents and birth families who are looking for each other.

ተልዕኮ

ቤተሰብ ፍለጋ ወይም የኢትዮጵያ ጉዲፈቻ ትስስር ፤ በጉዲፈቻ ምክንያት የተለያዩ የቤተሰብ አባላትን የሚያገናኝ ድርጅት ሲሆን ለጉዲፈቻ ልጆች ለተፈጥሮ ወላጆችእንዲሁም ለጉዲፈቻ ወላጆች በጠለቀ መረዳትና በርኅራኄ የተሞላ የድጋፍ አገልግሎትን ይሰጣል፡፡ በድህረ ገፃችን ላይ ያለው የመረጃ ቋትም በመፈላለግ ላይ ባሉ የጉዲፈቻልጆች፤ የጉዲፈቻ ወላጆች እና የተፈጥሮ ወላጆች የሰፈረ የኢትዮጵያውያን የጉዲፈቻ መረጃ የሚያሳይ ነው፡፡